1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአሜሪካን ወታደሮች ከጀርመን መልቀቅ

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 28 2012

ዩናይትድ ስቴትስ ጀርመን ዉስጥ በሚገኙ የጦር ሠፈሮችዋ ካሰፈረቻቸዉ ወታደሮች 12 ሺሕ ያሕሉን ወደ ሌሎች የአዉሮጳ ሐገራት ለማዛወር ወስናለች። ይሁንና ከጀርመን የሚቀነሱት ወታደሮች የሚሰፍሩባቸዉ የአዉሮጳ ሐገራት የጀርመን ለነቶ የሚያዋጡት የገንዘብ መጠን ከጀርመን ያነሰ መሆኑ የትራምን ምክንያት መሠረት አሳጥቶታል። 

https://p.dw.com/p/3gPd8
Deutschland US Airbase in Ramstein  Landstuhl
ምስል Reuters/K. Pfaffenbach

ወታደሮቹ ከሁለተኛዉ የዓለም ጦርነት ጊዜ ጀምሮ የሰፈሩ ነበሩ

ዩናይትድ ስቴትስ ጀርመን ዉስጥ በሚገኙ የጦር ሠፈሮችዋ ካሰፈረቻቸዉ ወታደሮች 12 ሺሕ ያሕሉን ወደ ሌሎች የአዉሮጳ ሐገራት ለማዛወር ወስናለች። የፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ መስተዳድር ከሁለተኛዉ የዓለም ጦርነት ጊዜ ጀምሮ የሰፈሩ ወታደሮችን ከጀርመን ለመንቀል የወሰኑት ጀርመን ለሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) በቂ ገንዘብ አታዋጣም በሚል ነዉ። ይሁንና ከጀርመን የሚቀነሱት ወታደሮች የሚሰፍሩባቸዉ የአዉሮጳ ሐገራት የጀርመን ለነቶ የሚያዋጡት የገንዘብ መጠን ከጀርመን ያነሰ መሆኑ የትራምን ምክንያት መሠረት አሳጥቶታል።  

 

ገበያዉ ንጉሴ

ነጋሽ መሐመድ