የታላቁ የኅዳሴ ግድብ ይዞታ
ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 4 2011ማስታወቂያ
የግድቡ ግንባታ 80 በመቶ መጠናቀቁን በማመልከትም፤ በሜቴክ ተጓተቱ የተባሉ የኤሌክትሮ ሜካኒካል ሥራዎችን ጨርሶ በሁለት ተርባይን ኤሌክትሪክ የማመንጨት ሥራ ለማስጀመር ሁለት ዓመታት፤ ጠቅላላ ሥራውን ለማጠናቀቅ ደግሞ አራት ዓመታት እንደሚፈጅ ተነግሯል። ወኪላችን ከአዲስ አበባ ዝርዝር ዘገባዉን ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
እሸቴ በቀለ