የታሊባን ድልና አዉሮጶች
ማክሰኞ፣ ነሐሴ 11 2013ማስታወቂያ
ዩናይትድ ስቴትስ መራሹ ጦር ለ20 ዓመት ያክል የተዋጋዉ የአፍቃኒስታኑ የቀድሞ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን ታሊባን ባልተጠበቀ ፍጥነትን ርዕሠ-ከተማ ካቡልን መቆጣጠሩ ዛሬም እያነጋገረ ነዉ።ዩናይትድ ስቴትስ በመራችና ባዘዘችዉ ጦርነት በርካታ ወታደሮቻቸዉን ያሳተፉት የአዉሮጳ መንግስታት ጦሩ ከአፍቃኒስታን ለቅቆ እንዲወጣ የወሰኑትን የአሜሪካዉን ፕሬዝደት ጆ ባይደንን እየወቀሱ ነዉ።አንዳድ የአዉሮጳ ፖለቲከኞችና መሪዎች የአዉሮጳ ሕብረት በሕብረቱ የሚታዘዝና የሚመራ የመከላከያ ኃይል እንዲመሰርት እየጠየቁም ነዉ።
ገበያዉ ንጉሴ
ነጋሽ መሐመድ
አዜብ ታደሰ