የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ህብረት መፍጠር
ሐሙስ፣ ጳጉሜን 2 2009ማስታወቂያ
በዚሁ መግለጫ እንዳስታወቁት፣ አሁን የፈጠሩት ህብረት ከገዢው ኢህአዴግ ጋር በጀመሩት ድርድር ላይ ተጠናክረው መቅረብ ያስችላቸዋል። ይኸው ህብረት ግን አገልግሎት የሚሰጠው ድርድሩ እስኪያበቃ ድረስ ብቻ መሆኑን ከተፈራራሚዎቹ አንዱ አመልክተዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ
በዚሁ መግለጫ እንዳስታወቁት፣ አሁን የፈጠሩት ህብረት ከገዢው ኢህአዴግ ጋር በጀመሩት ድርድር ላይ ተጠናክረው መቅረብ ያስችላቸዋል። ይኸው ህብረት ግን አገልግሎት የሚሰጠው ድርድሩ እስኪያበቃ ድረስ ብቻ መሆኑን ከተፈራራሚዎቹ አንዱ አመልክተዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ