የብሔራዊ ፓርቲ ምሥረታ ጉባኤ
ሐሙስ፣ ግንቦት 1 2011ማስታወቂያ
ጉባኤው በዛሬው ዕለት ሕገ ደንቡን የሚያጸድቅ ሲሆን በነገው ዕለት ደግሞ የፓርቲው አርማ እና የአመራር አባላት ምርጫ ያካሂዳል ተብሎ ይጠበቃል። ጉባኤው አርበኞች ግንቦት ሰባትን ጨምሮ ራሳቸውን ያከሰሙ ሰባት ፓርቲዎች የተሰባሰቡበት ነው። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ አጭር ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ