የብሔራዊ መግባባት እና እርቀ ሰላም ጉባኤ
ሰኞ፣ ነሐሴ 7 2010ማስታወቂያ
ጉባኤውን እያዘጋጁ ያሉት አምስት ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ጉባኤው በሀገር ቤትም ሆነ ከሀገር ውጭ ያሉ በኢትዮጵያ ጉዳይ ያገባኛል የሚሉ የሚሳተፉበት ነው ብለዋል። ለዚሁ ጉባኤ የግብዓት ማሳባሰቢያ ይሆን ዘንድ የፊታችን ሐሙስ ነሐሴ 10 ቀን 2010 ዓ ም በሚደረገው ምክክርም ገዢው ፓርቲን ጨምሮ ሌሎች ፓርቲዎችም እንዲገኙ ጥሪ አቅርበዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ተስፋለም ወልደየስ
ሂሩት መለሰ