ኢድ አልፈጢር በቤተሰብ
ዓርብ፣ ሰኔ 8 2010ማስታወቂያ
ኻሊድ ከሕዝበ ሙስሊሙ ጥያቄ ጋር በተያያዘ በፀረ ሽብር ሕግ ተከሶ አምስት ዓመት እስራት ተፈርዶበት የነበረ ቢሆንም በይግባኝ ለሦስት ዓመት ታስሮ እስሩን ጨርሶ ወጥቷል። ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ጋዜጠኛ ኻሊድ ቤት ጎራ ብሎ የበዓል አከባበሩን ተመልክቷል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ኻሊድ ከሕዝበ ሙስሊሙ ጥያቄ ጋር በተያያዘ በፀረ ሽብር ሕግ ተከሶ አምስት ዓመት እስራት ተፈርዶበት የነበረ ቢሆንም በይግባኝ ለሦስት ዓመት ታስሮ እስሩን ጨርሶ ወጥቷል። ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ጋዜጠኛ ኻሊድ ቤት ጎራ ብሎ የበዓል አከባበሩን ተመልክቷል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ