ፖለቲካአፍሪቃየባጃጅ ሾፌሯ ወ/ሮ የሕይወት ተሞክሮ ምን ይናገራል?To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካአፍሪቃYohannes Gebregzabiher11 ሐምሌ 2013እሑድ፣ ሐምሌ 11 2013ወ/ሮ መድኃኒት ተሾመ በአዲስ አበባ ከተማ የባለሶስት እግር ታክሲ ሾፌር ናቸው። ከኮሌጅ መመረቃቸውን የሚናገሩት ወ/ሮ መድኃኒት ስራ ከመጠበቅ ስራ ፈጥሮ ህይወትን ማሸነፍ ይቻላል ባይ ናቸው። ከታክሲዋ በሚያገኙት ገቢ ቤተሰባቸውን ያስተዳድራሉ። https://p.dw.com/p/3weCuማስታወቂያ