የበሕነን ወቀሳ
ረቡዕ፣ የካቲት 13 2011ማስታወቂያ
የቀድሞዉ የበኒ ሻንጉል ጉሙዝ አማፂ ቡድን፣ የበኒ ሻንጉል ሕዝብ ነፃነት ንቅናቄ (በሕነን) የክልሉ መንግሥት ጫና እያደረሰበኝ ነዉ በማለት ወቀሰ።የንቅናቄዉ ባለሥልጣናት ለDW እንደነገሩት የንቅናቄዉ ፅሕፈት ቤቶች ተዘግተዋል፣ አባሎቻቸዉም ይታሰራሉ፣ይሰደዳሉ፣ይበደላሉም።የክልሉ መስተዳድር ባለሥልጣናት ግን የተቃዋሚዉን ንቅናቄ ወቀሳ አልተቀበሉትም።ቀድሞ ከኤርትራና ሱዳን ይዋጋ የነበረዉ በሕነን በሰላማዊ መንግገድ ለመታገል ወደ ሐገር የገባዉ ከአምስት ዓመት በፊት ነዉ።
ነጋሳ ደሳለኝ
ነጋሽ መሐመድ
ሸዋዬ ለገሰ