የቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ
ሐሙስ፣ ጥቅምት 22 2011ማስታወቂያ
ቅዱስ ሲኖዶሱ በመግለፃው በአንዳንድ አካባቢዎች አሁንም የዜጎች መፈናቀል እና መሰል ችግሮች መኖራቸው እንደሚሰማ እና ለዚህም አስቸኳይ መፍትሄ እንዲፈለግ መንግሥት ትኩረት እንዲሰጠው ጠይቋል። ከዚህም ሌላ በኢየሩሳሌም ከሚገኙት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ገዳማት በአንደኛው ማለትም በዴር ሡልጣን የሚገኘውን ገዳም ለማደስ የተጀመረው እንቅስቃሴ እና ከግብፅ ቅብጥ ቤተ ክርስቲያን ጋር የተገባውን ውዝግብም አንስቷል። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ