የቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ
ሰኞ፣ ሐምሌ 23 2010ማስታወቂያ
በሌላ በኩል በሰሜን አሜሪካ የሚገኙት ካህናትና የሥራ ባልደረቦቻቸዉ የፊታችን ረቡዕ ሐምሌ 25 ማለዳ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ ተነግሮአል። ሐምሌ 28 ቅዳሜ ደግሞ አዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ የደስታ መግለጫ ዝግጅት እንደሚከናወንም ተመልክቶአል። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን መግለጫዉን ተከታትሎታል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ