የሶስቱ የትግራይ ቴሌቪዥኖች ስርጭት መቋረጥ
ማክሰኞ፣ ሰኔ 30 2012ማስታወቂያ
የስርጭት ማዕከላቸውን በመቀሌ ከተማ አድርገው ያስተላልፉ የነበረ መንግስታዊውን የትግራይ ቴሌቪዥንን ጨምሮ ሶስት የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ከትናንት ጀምሮ ስርጭታቸው ቢቋረጥም ድምጸ ወያኔ ቴሌቪዥን በሌላ ሳተላይት በከፊል መመለሱ እየተነገረ ነው። የትግራይ ቴሌቪዥን እና የድምጸ ወያኔ የስራ ሃላፊዎች የኢትዮጵያ መንግሥት ከፈረንሳይ መንግስት ጋር ባደረጓቸው ስምምነቶች ስርጭቱ እንዲቋረጥ መደረጉን ገልጸዋል። የቴሌቪዥን ጣቢያዎቹ ስርጭት መቋረጥ እና የመንግስትን ምላሽ የጠየቀውን የመቀሌው ዘጋቢያችን ሚሊዮን ኃይለስላሴን አነጋግሬዋለሁ።
ሚሊዮን ኃይለስላሴ
ታምራት ዲንሳ
አዜብ ታደሰ