1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰኔ 14ቱ ምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች አስተያየት

ማክሰኞ፣ ሰኔ 15 2013

የምርጫው ሂደት ብዙ ችግሮች ቢስተዋሉበትም በሰላማዊ ሁኔታ ተካሂዶ መጠናቀቁን የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች አመለከቱ። በአንዳንድ አካባቢዎች የገዢው ፓርቲ ካድሬዎች ችግር መስፈራቸውም ተሰምቷል

https://p.dw.com/p/3vMhQ
Äthiopien Wahl Auszählung in Addis Ababa
ምስል Ben Curtis/AP Photo/picture alliance

«በሰላም ተካሂዷል»

የምርጫው ሂደት ብዙ ችግሮች ቢስተዋሉበትም በሰላማዊ ሁኔታ ተካሂዶ መጠናቀቁን የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች አመለከቱ። በትናንታው ዕለት በአንዳንድ የምርጫ አካባቢዎች የገዢው ፓርቲ ካድሬዎች እና አንዳንድ የምርጫ አስፈጻሚዎች ችግር ይፈጥሩ እንደነበረ ነው አስተያየታቸውን ለዶቼ ቬለ DW የገለጹት የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ አመራር ተናግረዋል። የአዲስ አበባ ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር የሕብር ኢትዮጵያ፤ የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ፤ ነጻነት እና እኩልነት ፓርቲ እንዲሁም፤ የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ አመራር አባላትን አስተያየቶች አሰባስቧል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ