የሰላም የምክክር መድርክ በሀዋሳ
ዓርብ፣ ታኅሣሥ 5 2011ማስታወቂያ
የኢትዮጵያና የኬኒያ የድንበር ተሻጋሪ የሰላም የምክክር መድርክ በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በምክክር መድረኩ ሁለቱ አገራት በቀጣይ ተግባራዊ ለሚያደርጓቸው የሰላም ግንባታ ሥራዎችን የሚያግወዙ ጠቋሚ ዕቅዶች ይነደፋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የምክክር መድረኩን የተከታተለው የሀዋሳው ወኪላችን ተከታዩን ዘገባ አድርሶናል፡፡
ሸዋንግዛው ወጋየሁ
አዜብ ታደሰ
እሸቴ በቀለ