1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የምክር ቤቱ የመጪው ዓመት የበጀት ውይይት

ማክሰኞ፣ ሰኔ 8 2013

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ2014 ዓ,ም የፌደራል መንግሥት በጀት ላይ ዛሬ ተወያየ። ምክር ቤቱ የመጪው ዓመት በጀት አምስት መቶ ስልሳ አንድ ነጥብ ሰባት ቢሊዮን ብር እንዲሆን በመወያየት ለዝርዝር እዕታ ለበጀት ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርቶታል።

https://p.dw.com/p/3uyw7
Äthiopien Logo Parlament  FDRE

ምክር ቤቱ የ2014 ዓ,ም የፌደራል መንግሥት በጀት መክሮአል

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ2014 ዓ,ም የፌደራል መንግሥት በጀት ላይ ዛሬ ተወያየ። ምክር ቤቱ የመጪው ዓመት በጀት አምስት መቶ ስልሳ አንድ ነጥብ ሰባት ቢሊዮን ብር እንዲሆን በመወያየት ለዝርዝር እዕታ ለበጀት ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርቶታል። የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ለምክር ቤቱ እንደተናገሩት በለጋሽና የልማት አጋሮች በኩል ጫና እና ማዘግየት ቢኖርም እስካሁን የደረሰ የገንዘብ ክልከላ የለም ብለዋል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር 

አዜብ ታደሰ 

ሸዋዬ ለገሰ