1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመንግስት ኩባንዮችን የመሸጥ ዕቅድ

ሐሙስ፣ መስከረም 8 2012

አዲስ አበባ ዉስጥ በተደረገ ዉይይት ላይም የኩባንዮቹ መሸጥ የሐገሪቱን ምጣኔ ሐብት ለማሳደግና የግሉን ባለሐብት ተሳትፎ ለማበረታት ጠቃሚ ነዉ ባዮች ባንድ ባኩል፣ የለም ሽያጩ ከሥራ አጥነት፣ሉዓላዊነትን እስከማጋለጥ የሚደርስ ችግር ያስከትላል  ባዮች በሌላ በኩል ጎራ ለይተዉ ተከራክረዋል

https://p.dw.com/p/3Ptkn
Äthiopien Addis Abeba Beratungen zur Privatisierung
ምስል DW/Solomon Muchie

የመንግስት ኩባንዮች ሽያጭ ክርክር

የኢትዮጵያ መንግስት የሚቆጣጠራቸዉን ትላልቅ ኩባንዮች በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ ለመሸጥ ማቀዱ አሁንም ድጋፍና ተቃዉሞ እየተፈራረቀበት ነዉ።ዛሬ አዲስ አበባ ዉስጥ በተደረገ ዉይይት ላይም የኩባንዮቹ መሸጥ የሐገሪቱን ምጣኔ ሐብት ለማሳደግና የግሉን ባለሐብት ተሳትፎ ለማበረታት ጠቃሚ ነዉ ባዮች ባንድ ባኩል፣ የለም ሽያጩ ከሥራ አጥነት፣ሉዓላዊነትን እስከማጋለጥ የሚደርስ ችግር ያስከትላል  ባዮች በሌላ በኩል ጎራ ለይተዉ ተከራክረዋል።የማሕበራዊ ጥናት መድረክ የተሰኘዉ ተቋም ያዘጋጀዉን ዉይይት የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ተከታትሎታል።

ሰለሞን ሙጬ

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ