የመን ላይ መላወሻ ያጡት ኢትዮጵያውያን ተሰዳጆች
ሰኞ፣ ሐምሌ 29 2011ማስታወቂያ
አብዛኞቹ በኤደን ባሕረ ሰላጤ በኩል በአደገኛ መልኩ አቋርጠው የብስ ቢረግጡም እግራቸው የሚያርፈው በጦርነት እየተተራመሰች በምትገኘው የየመን ግዛት ላይ ነው። በቅርቡ እንዲህ ከሞት ጋር ተጋፍጠው በስቃይ ተጉዘው ወደ የመን የገቡ እና መድረሻ ያጡ ኢትዮጵያውያን የሚገኙበትን ሁኔታ መሠረት በማድረግ የአፍሪቃውያን ስደተኞችን ዕጣ ፈንታ የቃኘችበትን ዘገባ የበርሊኑ ወኪላችን እንደሚከተለው አጠናቅሮታል።
ይልማ ኃይለ ሚካኤል
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ