የመተከል ዞን የፀጥታ ችግር በምሁራን እይታ
ሰኞ፣ ጥቅምት 2 2013ማስታወቂያ
በቤኒሻንል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ተደጋግሞ የሚከሰተውን የጸጥታ ችግር ለመፍታት በአካባቢው የሚኖሩ ህዝቦችን ጥያቄ መመለስ፣ በዞኑ የፖለቲካ ፍላጎት ካላቸው አካላት ጋር መመካከር ፣ ዘላቂ ሰላም ማስፈን የሚያስችሉ አማራጮች መሆናቸውን ምሁራን አስታወቁ። ዶቼቬለ በጉዳዩ ላይ ያነጋገራቸው የሰላምና ደህንነት ጥናት፣ የፈደራሊዝም እና የህግ ባለሞያዎች በሰጡት አስተያየት የችግሩ ዋነኛ ምክንያቶች የአመራር ችግር፣ የፖለቲካ ጥቅም ግጭቶች ፣ እንዲሁም ችግሩን የመፍታት ፍላጎት አነስተኛ መሆን ናቸው ሲሉ ተናግረዋል።
ነጋሳ ደሳለኝ
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሰ