1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመቀሌ ነዋሪዎች እሮሮ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 6 2013

የኢትዮጵያ መንግሥት የተናጠል ተኩስ አቁም ማድረጉን አስታውቆ ወታደሮቹን ከትግራይ ካስወጣበት ጊዜ አንስቶ የተቋረጡ የኤሌክትሪክ ባንክና ኢንተርኔት እንዲሁም ሌሎች አገልግሎቶች ጉዳይ  መፍትሄ ባለማግኘቱ በህዝቡ የእለት ተዕለት ኑሮ ላይ ከፍተኛ ጫና እየፈጠሩ ነው ሲል የመቀሌው ወኪላችን ሚሊዮን ኃይለሥላሴ ዘግቧል።

https://p.dw.com/p/3yvKi
Äthiopien Tigray-Provinz Mekele
ምስል EDUARDO SOTERAS/AFP

የመቀሌ ነዋሪዎች ሮሮ

የኢትዮጵያ መንግሥት የተናጠል ተኩስ አቁም ማድረጉን አስታውቆ ወታደሮቹን ከትግራይ ካስወጣበት ጊዜ አንስቶ የተቋረጡ የኤሌክትሪክ ባንክና ኢንተርኔት እንዲሁም ሌሎች አገልግሎቶች ጉዳይ  መፍትሄ ባለማግኘቱ በህዝቡ የእለት ተዕለት ኑሮ ላይ ከፍተኛ ጫና እየፈጠሩ ነው ሲል የመቀሌው ወኪላችን ሚሊዮን ኃይለሥላሴ ዘግቧል። የመቀሌ ነዋሪዎችን ሮሮአቸውን ለዶቼቬለ አሰምተዋል። 

ሚሊዮን ኃይለሥላሴ

ኂሩት መለሰ

ማንተጋፍቶት ስለሺ