1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሐምሌ 22 ቀን 2011 የስፖርት ጥንቅር

ሰኞ፣ ሐምሌ 22 2011

በአውሮጳ የኢትዮጵያውያን የስፖርት እና የባሕል ድግስ በመጪው ረቡዕ በስዊትዘርላንድ ዙሪክ ከተማ ይጀመራል። እስከ ቅዳሜ የሚዘልቀው የዚህ ፌስቲቫል መሰናዶ መጠናቀቁን አዘጋጆቹ ለዶይቼ ቬለ DW ተናግረዋል።

https://p.dw.com/p/3Mv4U
Bundesliga 30.Spieltag FC Bayern Muenchen gegen FC Schalke 04
ምስል Getty Images/Bongarts/M. Hangst

የሐምሌ 22 ቀን 2011ዓ,ም የስፖርት መሰናዶ

 በስፖርት በአሉ ላይም ከ36 እስከ 40 የሚሆኑ ቡድኖች በስፖርታዊ ውድድሮች ይሳተፉበታል። በዛሬው የስፖርት መሰናዶ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ለመሳተፍ በዝግጅት ላይ ስለሚገኘው ፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ውበቱ አባተን አነጋግራለች። የጀርመን ቡንደስሊጋ፣ የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ እና የብስክሌት ግልቢያ የተመለከቱ አጫጭር ዘገባዎችም ተካተውበታል። መሰናዶውን ያጠናቀረች ሃይማኖት ጥሩነሕ ነች።

ሃይማኖት ጥሩነሕ

እሸቴ በቀለ