የልዩ ፖሊስ ጥቃት በመዩ ሙሉቄ
ማክሰኞ፣ ነሐሴ 8 2010ማስታወቂያ
የመዩ ሙሉቄ ወረዳ ኃላፊ አቶ አመዲን እስማኤል ለዶይቸ ቬለ እንደተናገሩት፣ በጥቃቱ ከተገደሉት መካከል ሽማግሌዎች ፣ አካል ጉዳተኞች እና የሁለት ወር ሕፃን ሳይቀር ይገኙባቸዋል። ብዙዎች የቆሰሉበትን፣ ንብረት የተዘረፈበትን እና መኖሪያ ቤቶች የተቃጠሉበትን ጥቃት በመሸሽ የተፈናቀሉት ደግሞ አሁን ወደ ወሲ ከተማ እየሄዱ መሆኑም ተረጋግጧል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ