ፖለቲካዜና መፅሔትTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካEshete Bekele8 ግንቦት 2009ማክሰኞ፣ ግንቦት 8 2009ዛሬ ፍርድ ቤት የቀረበው ወጣቱ ፖለቲከኛ ዮናታን ተስፋዬ ጥፋተኛ ተብሏል። የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች በእስር ላይ የሚገኙ አባሎቻችንን ከመጠየቅ ተከለከልን እያሉ ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከጀርመን መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ጋር ሰብዓዊ ቁሳቁስ ለማጓጓዝ ሥምምነት ፈፅሟል። የአውሮጳ ኅብረት በአፍሪቃ ቀንድ ጉዳዮች ላይ መክሯል። የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኤማኔዌል ማክሮ በጀርመን ጉብኝታቸው ሞቅ ያለ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። https://p.dw.com/p/2d4cVማስታወቂያ