ዐሲምባ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የሰላም ንግግሩን ይደግፋል
ሰኞ፣ ነሐሴ 2 2014ማስታወቂያ
ትግራይ ውስጥ የሚንቀሳሰው የዐሲምባ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ በኢትዮጵያ የፌዴራል መንግስት እና በትግራይ ኃይሎች መካከል የሚደረገውን የሰላም ድርድር እንደሚደግፍ ገለጸ። ፓርቲው በወቅታዊ ጉዳይ ላይ በሰጠው መግለጫ ሁለቱ ተፋላሚ ኃይሎች ችግሮቻቸውን በሰላማዊ መንገድ ፈትተው የህዝቡን ሰቆቃ ሊያበቁ ይገባል ብሏል። የፌዴራል መንግስቱ የኤርትራ ጦር ከሀገሪቱ ሉአላዊ ግዛት ለቆ እንዲወጣ ማድረግ ይኖርበታልም ብሏል።
ሚሊዮን ኃይለ ስላሴ
ታምራት ዲንሳ
እሸቴ በቀለ