1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ውይይት፦ የአሜሪካ አቋም እና የታላቁ የኅዳሴ ግድብ ድርድር

Eshete Bekeleእሑድ፣ ሐምሌ 26 2012

ኢትዮጵያ በታላቁ የኅዳሴ ግድብ ላይ በተከተለችው አቋም የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር አሜሪካ ለአገሪቱ የምትሰጠውን ዕገዛ የመከልከል ሐሳብ እንዳለው ፎሬይን ፖሊሲ ዘግቧል። እውነት ከሆነ ጉዳዩ ስለ ኢትዮጵያ እና አሜሪካ ግንኙነት ምን ይናገራል? አሜሪካስ በድርድሩ የኢትዮጵያን ዕምነት እስክታጣ ለግብጽ የመወገን አዝማሚያ ለምን አሳየች?

https://p.dw.com/p/3gGth

ኢትዮጵያ በታላቁ የኅዳሴ ግድብ ላይ በተከተለችው አቋም የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር አሜሪካ ለአገሪቱ የምትሰጠውን ዕገዛ የመከልከል ሐሳብ እንዳለው ፎሬይን ፖሊሲ ዘግቧል። እውነት ከሆነ ጉዳዩ ስለ ኢትዮጵያ እና አሜሪካ ግንኙነት ምን ይናገራል? አሜሪካስ በድርድሩ የኢትዮጵያን ዕምነት እስክታጣ ለግብጽ የመወገን አዝማሚያ ለምን አሳየች?