ፖለቲካዓለም አቀፍውይይት፦ የአሜሪካ አቋም እና የታላቁ የኅዳሴ ግድብ ድርድርTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካዓለም አቀፍEshete Bekele26 ሐምሌ 2012እሑድ፣ ሐምሌ 26 2012ኢትዮጵያ በታላቁ የኅዳሴ ግድብ ላይ በተከተለችው አቋም የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር አሜሪካ ለአገሪቱ የምትሰጠውን ዕገዛ የመከልከል ሐሳብ እንዳለው ፎሬይን ፖሊሲ ዘግቧል። እውነት ከሆነ ጉዳዩ ስለ ኢትዮጵያ እና አሜሪካ ግንኙነት ምን ይናገራል? አሜሪካስ በድርድሩ የኢትዮጵያን ዕምነት እስክታጣ ለግብጽ የመወገን አዝማሚያ ለምን አሳየች? https://p.dw.com/p/3gGthማስታወቂያኢትዮጵያ በታላቁ የኅዳሴ ግድብ ላይ በተከተለችው አቋም የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር አሜሪካ ለአገሪቱ የምትሰጠውን ዕገዛ የመከልከል ሐሳብ እንዳለው ፎሬይን ፖሊሲ ዘግቧል። እውነት ከሆነ ጉዳዩ ስለ ኢትዮጵያ እና አሜሪካ ግንኙነት ምን ይናገራል? አሜሪካስ በድርድሩ የኢትዮጵያን ዕምነት እስክታጣ ለግብጽ የመወገን አዝማሚያ ለምን አሳየች?