ወጣት አካል ጉዳተኞች የተሳተፉበት የፋሽን ትርዒት
ዓርብ፣ ጥቅምት 16 2011ማስታወቂያ
በተጨማሪም ፣ በብዙ የስራ መስኮች ምቹ ሁኔታ ስላልተፈጠረላቸው አካል ጉዳተኛነት የመገለል እጣ ያጋጥማቸዋል። ይህ ችግር ከሚታይባቸው መስኮች አንዱ የፋሽን ሙያው ነው። ችግሮቹን ለማስወገድ እና የአመለካከት ለውጥ ለማስገኘት በፋሽኑ ዘርፍ ካለፈው ዓመት ወዲህ ውጥን ተጀምሯል።
ነጃት ኢብራሂም
አርያም ተክሌ