ተፈጥሮ እና አካባቢ አፍሪቃወራሪውን የፕሮሶፒስ ዛፍ ለምግብና ለኃይል ምንጭነት To view this video please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoተፈጥሮ እና አካባቢ አፍሪቃ11 የካቲት 2018ረቡዕ፣ የካቲት 11 2018በቀላሉ እና በፍጥነት በየቦታው የሚሰራጨው ፕሮሶፒስ ዛፍ ድርቅ በተደጋጋሚ ለሚያጠቃት ምሥራቅ አፍሪቃ ብርቱ ችግር ደቅኗል ። ሆኖም ሶማሊላንድ ውስጥ በዚህ ወራሪ ተክል በሌላ ጎኑ የማኅበረሰቡን ችግርን መቅረፍም ተችሏል ። ይህ ተክል፦ በኢትዮጵያ ውስጥም በተለይ አፋር ክልል በብዛት ተንሰራፍቶ ይገኛል ። የቪዲዮ ዘገባውን እንዲመለከቱ እንጋብዛለንhttps://p.dw.com/p/58xwOማስታወቂያ