1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከደራሲ ምህረት አዳልጊቢ ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ

እሑድ፣ ታኅሣሥ 17 2014

ትውልድ እና እድገቷ አዲስ አበባ የሆነችው ወጣት ደራሲ ምህረት አዳልጊቢ ከህጻንነቷ ጊዜ ጀምሮ የመጻፍ ልምድ አካብታለች። አሁን ላለችበት የደራሲነት ሙያ የእናትዋ አሻራ ትልቅ እንደሆነ ጭምር ትናገራለች። በእንግሊዘኛ ቋንቋ አራት መጻሕፍት ለኅትመት ያበቃችው ምህረት አዳልጊቢ የዛሬው የመዝናኛ መሰናዶ እንግዳ ነች።

https://p.dw.com/p/44qTh
Symbolbild Literatur in Afrika | Literaturcafe
ምስል Studio CP/Image Source/imago images

ከደራሲ ምህረት አዳል ጊቢ ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ

ትውልድ እና እድገቷ አዲስ አበባ የሆነችው ወጣት ደራሲ ምህረት አዳልጊቢ ከህጻንነትዋ ጊዜ ጀምሮ የመጻፍ ልምድ አካብታለች። አሁን ላለችበት የደራሲነት ሙያ የእናትዋ አሻራ ትልቅ እንደሆነ ጭምር ትናገራለች። ከኮተቤ ምትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ በስነ-ጽሁፍ የተመረቀችው ደራሲዋ ማንበብ አብዝታ እንደምታዘውትር አጫውታናለች።

የዛሬው የመዝናኛ መሰናዶ በእንግሊዝኛ  ቋንቋ ለውጭ ተደራስያን ስራዎቿን በማቅረብ ላይ ከምትገኘው ኢትዮጵያዊት ደራሲና ሰአሊ ምህረት አዳልጊቢ ቆይታ ያደርጋል።

ሙሉ መሰናዶውን ለማድመጥ የድምጽ ማዕቀፉን ይጫኑ

ዮሃንስ ገብረእግዚአብሄር

ሂሩት መለሰ