የጽሞና ቀናትና መገናኛ ብዙኃን
ሐሙስ፣ ሰኔ 10 2013ማስታወቂያ
ማንኛውም የመገናኛ ብዙኃን ድርጅት ከዛሬ ጀምሮ ባሉት አራት የጥሞና ቀናት ማንኛውንም ምርጫ ተኮር የፖለቲካ ፓርቲዎች እንቅስቃሴዎችን መዘገብ እንደማይችል የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ዑደት መመሪያ አስቀምጧል።በዚህም መሠረት ማኒፌስትቶዎችን ማስተዋወቅና ዕጩ ተወዳዳሪዎችንም ማነጋገርና መዘገብ የተከለከለ ነው። ይህ ማለት ግን ስለ ድምፅ አሰጣጥ፣ ስለ ምርጫ ሂደቱ፣ ስለ መራጮች ተስፋና ዝግጅት መራጮችንና ምርጫውን የተመለከተ ዘገባ አይሰራም ማለት እንዳልሆነ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል።መገናኛ ብዙኃኑ ይህንን መመሪያ እንዴት እየተገበሩት እንደሆን የሕትመትና የብሮድካስት መገናኛ ብዙሃንን ጠይቀናል።ሰሎሞን ሙጬ ከአዲስ አበባ ዘገባ አጠናቅሯል
ሰሎሞን ሙጬ
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ