1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ትምህርት

እንዳለዉ አበበ

Azeb Tadesse Hahnእሑድ፣ ግንቦት 27 2009

የፊታችን ሐምሌ መጀመርያ ላይ በሰሜናዊ ጀርመን በምትገኘዉ የጀርመን የወደብ ከተማ በዓለም የበለፀጉ ሃገራትን የሚያስተናብረዉ የቡድን ሃያ ጉባዔ ላይ የሚቀርብ ጥናታዊ መረጃን ለማሰባሰብ በርካታ የዓለም ሃገራት ምሁራን በተሳተፉበት በቡድን 20 ቅድመ ጉባዔ ላይ የተሳተፈዉ ኢትዮጵያዊ እንዳለዉ አበበ ነዉ።

https://p.dw.com/p/2e3oj