እነ እስክንድር ነጋ የዋስትና መብት ተከለከሉ
ማክሰኞ፣ መስከረም 19 2013ማስታወቂያ
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ የሕገ መንግሥት እና ጸረ ሽብር ወንጀል ልደታ ምድብ ችሎት አቶ እስክንድር ነጋ እና ሌሎች አራት ተከሳሾችን የዋስትና መብት ውድቅ ሲያደርግ፤ ለአምስተኛ ተከሳሽ ግን የ30 ሺህ ብር ዋስትና ፈቅዷል። ችሎቶ የእነ እስክንድር ነጋ ጠበቆችን የክስ መቃወሚያ እና የአቃቤ ሕግን ምላሽ አዳምጦ ብይን ለመስጠት ለጥቅምት 12 ቀን 2013 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ይዟል።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
ማንተጋፍቶትስ ስለሺ
ኂሩት መለሰ