1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

  ኢዴፓ እና የምርጫ ቦርድ ውሳኔ 

ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 14 2012

የኢዴፓ ብሔራዊ ምክር ቤት አባል አቶ ልደቱ አያሌው ለዶቼቬለ በሰጡት ቃለ ምልልስ ፓርቲያቸው ፣አሁን ኢትዮጵያ የምትገኝበት ሁኔታ ነጻ  ፍትሃዊ እና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ማካሄድ የሚያስችል ነው ብሎ አያምንም።አቶ ልደቱ ከዚሁ ጋር ፓርቲውን ለዓመታት ሲያወዛግብ የቆየው ጉዳይ እልባት ማግኘቱንም ተናግረዋል።

https://p.dw.com/p/3VIfJ
Stadtansicht von Addis Abeba Hauptstadt von Aethiopien
ምስል Imago/photothek

ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሕጋዊ እውቅና ማግኘቱን ያሳወቀው የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ኢዴፓ ምርጫው የሚካሄድ ከሆነ እንደሚሳተፍ አስታወቀ።በፓርቲው እምነት ግን ምርጫ መካሄድ የለበትም።የኢዴፓ ብሔራዊ ምክር ቤት አባል አቶ ልደቱ አያሌው ለዶቼቬለ በሰጡት ቃለ ምልልስ ፓርቲያቸው ፣አሁን ኢትዮጵያ የምትገኝበት ሁኔታ ነጻ  ፍትሃዊ እና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ማካሄድ የሚያስችል ነው ብሎ አያምንም።አቶ ልደቱ ከዚሁ ጋር ፓርቲውን ለዓመታት ሲያወዛግብ የቆየው ጉዳይ እልባት ማግኘቱንም ተናግረዋል።ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝሩን አዘጋጅቷል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ