1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያውያን ድርጅቶች የተሳተፉበት ዓውደ ርዕይ በጀርመን

Lidet Abebeሐሙስ፣ መስከረም 29 2012

የአኑጋ የምግብ እና የመጠጥ አውደ-ርዕይ በጀርመን የኮሎኝ ከተማ በየሁለት ዓመቱ ይካሄዳል። የዘንድሮው አውደ ርዕይን ለየት የሚያደርገው አኑጋ 100ኛ ዓመቱን ያከበረበትም ነበር። ለአምስት ቀናት የዘለቀው እና ትናንት የተጠናቀቀው አውደ ርዕይ ላይ ከ107 ሃገራት የመጡ ድርጅቶች ምርታቸውን ለማስተዋወቅ ችለዋል። በርካታ ኢትዮጵያውያንም ተሳትፈዋል።

https://p.dw.com/p/3R1Z7