ባህልኢትዮጵያውያን ድርጅቶች የተሳተፉበት ዓውደ ርዕይ በጀርመንTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoባህልLidet Abebe29 መስከረም 2012ሐሙስ፣ መስከረም 29 2012የአኑጋ የምግብ እና የመጠጥ አውደ-ርዕይ በጀርመን የኮሎኝ ከተማ በየሁለት ዓመቱ ይካሄዳል። የዘንድሮው አውደ ርዕይን ለየት የሚያደርገው አኑጋ 100ኛ ዓመቱን ያከበረበትም ነበር። ለአምስት ቀናት የዘለቀው እና ትናንት የተጠናቀቀው አውደ ርዕይ ላይ ከ107 ሃገራት የመጡ ድርጅቶች ምርታቸውን ለማስተዋወቅ ችለዋል። በርካታ ኢትዮጵያውያንም ተሳትፈዋል።https://p.dw.com/p/3R1Z7ማስታወቂያ