1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የ«IMF» ትንበያና እዉነታዉ

ዓርብ፣ ጥር 10 2011

ባለሙያዎቹ እንደሚሉት ኢትዮጵያን የሚያብጠዉ ግጭትና ሁከት ሁነኛ እልባት ሳያገኝ የምጣኔ ኃብት ዕድገት ሊታሰብ አይቻልም።ባለሙያዎቹ እንደሚሉት ኤኮኖሚዉን ለማረጋጋት መንግስት ሠላምና መረጋጋትን ከማስፈን በተጨማሪ የተዛባዉን የምጣኔ ኃብት መርሁን በተለይም የግብር አሰባሰቡን ማሻሻል አለበት።

https://p.dw.com/p/3Bmfz
Symbolbild nternationaler Währungsfond IWF Washington
ምስል picture-alliance/dpa

(Beri.WDC) Ethiopian Economy.IMF - MP3-Stereo

     
የዓለም የገንዘብ ድርጅት «IMF» በቅርቡ ባወጣዉ ዘገባ፣ ኢትዮጵያ አዲስ በተያዘዉ የጎርጎሪያኑ 2019 የተሻለ ምጣኔ ኃብታዊ ዕድገት እንድምታስመዘግብ አስታዉቋል። የምጣኔ ሐብትና የገንዘብ ባለሙያዎችን ግን የዓለም አቀፉን የገንዘብ ተቋም ትንበያ አይቀበሉትም። ባለሙያዎቹ እንደሚሉት ኢትዮጵያን የሚያብጠዉ ግጭትና ሁከት ሁነኛ እልባት ሳያገኝ የምጣኔ ኃብት እድገት ሊታሰብ አይቻልም። ባለሙያዎቹ እንደሚሉት ኤኮኖሚዉን ለማረጋጋት መንግስት ሠላምና መረጋጋትን ከማስፈን በተጨማሪ የተዛባዉን የምጣኔ ኃብት መርሁን በተለይም የግብር አሰባሰቡን ማሻሻል አለበት።

መክብብ ሸዋ 

ነጋሽ መሐመድ

ተስፋለም ወልደየስ