ኢሕአፓ አንድነት ሀገር ቤት ይገባል
ዓርብ፣ ነሐሴ 11 2010ማስታወቂያ
ኢሕአፓ በ1970ዎቹ ዓ,ም በኢትዮጵያ የለውጥ ፈላጊ ወጣቶች በብዛት ከተሳተፉባቸው የፖለቲካ ድርጅቶች አንጋፋው ነው። የደርግ የቀይ ሽብር ዘመቻ ዋና ኢላማ በመሆንም ከፍተኛ ጥቃት የደረሰበት ድርጅትም መሆኑን ከብራስልስ ገበያው ንጉሤ የላከው ዘገባ ይጠቅሳል።
ገበያው ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ
ኢሕአፓ በ1970ዎቹ ዓ,ም በኢትዮጵያ የለውጥ ፈላጊ ወጣቶች በብዛት ከተሳተፉባቸው የፖለቲካ ድርጅቶች አንጋፋው ነው። የደርግ የቀይ ሽብር ዘመቻ ዋና ኢላማ በመሆንም ከፍተኛ ጥቃት የደረሰበት ድርጅትም መሆኑን ከብራስልስ ገበያው ንጉሤ የላከው ዘገባ ይጠቅሳል።
ገበያው ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ