1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ

Lidet Abebeዓርብ፣ የካቲት 12 2013

በቅርቡ ፈረንሳይ ሀገር በተካሄደው የዓለም አትሌቲክ የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር በርካታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በወንድም ይሁን በሴቶች ውድድር ፤ ድል ቀንቷቸዋል። የዛሬው የወጣቶች ዓለም ዝግጅት እንግዳችን በሰሞኑ ሩጫ የ 1500 ሜትር አዲስ የዓለም ክብረ ወሰን ያስመዘገበችው ጉዳፍ ፀጋይ ናት።

https://p.dw.com/p/3pZ07