1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ትንሺቷ አውሮጳዊት ሉትዌንያ በስደተኞች መጥለቅለቅ

ቅዳሜ፣ ነሐሴ 1 2013

ትንሿ የአውሮጳ ኅብረት አባል ሀገር ሉትዌንያ በስደተኞች እና ፈላስያን እየተጥለቀለኩ ነው ስትል ለኅብረቱ የድረሱልን ጥሪ አሰምታለች። ሉትዌንያ ለስደተኞች መጥለቅለቅ ቤላሩስን ተጠያቂ አድርጋለች። የቤላሩስ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ስደተኞች በቤላሩስ አድርገው ወደተቀሩት የሕብረቱ ሃገራት እንዲሻገሩ በር ከፍተዋል ስትል ሉትዌንያ ትከሳለች

https://p.dw.com/p/3ygfl
Litauen Vilnius | Anti-Migranten Protest | Demonstranten
ምስል Paulius Peleckis/Getty Images

ትንሺቷ አውሮጳዊት ሊቱኒያ በስደተኞች መጥለቅለቅ

ትንሿ የአውሮጳ ህብረት አባል ሀገር ሉትዌንያ በስደተኞች እና ፈላስያን እየተጥለቀለኩ ነው ስትል ለህብረቱ የድረሱልን ጥሪ አሰምታለች። ሉትዌንያ ለስደተኞች መጥለቅለቅ ቤላሩስን ተጠያቂ አድርጋለች። የቤላሩስ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ስደተኞች በቤላሩስ አድርገው ወደተቀሩት የሕብረቱ ሃገራት እንዲሻገሩ በር ከፍተዋል ስትል ሉትዌንያ ትከሳለች ። 

ገበያው ንጉሴ 

ታምራት ዲንሳ