1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ትምህርትአፍሪቃ

Lidet Abebeዓርብ፣ ግንቦት 6 2013

ሰሞኑን ኢትዮጵያ ውስጥ በሀገር አቀፍ ደረጃ ተማሪዎች ወላጆቻቸውን እና መምህራንን የሚያመሠግኑበት አጋጣሚዎች ተፈጥረዋል። በዛሬው የወጣቶች ዓለም ያነጋገርናቸው ተማሪዎች እንደገለፁልን በተለይ ለመምህራኖቻቸው ግጥም እና  ሙዚቃ በማቅረብ እንዲሁም የምስክር ወረቀት እና ስጦታ በማበርከት ምስጋናቸውን ገልፀዋል። 

https://p.dw.com/p/3tLaD