ትምህርትአፍሪቃ To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoትምህርትአፍሪቃLidet Abebe6 ግንቦት 2013ዓርብ፣ ግንቦት 6 2013ሰሞኑን ኢትዮጵያ ውስጥ በሀገር አቀፍ ደረጃ ተማሪዎች ወላጆቻቸውን እና መምህራንን የሚያመሠግኑበት አጋጣሚዎች ተፈጥረዋል። በዛሬው የወጣቶች ዓለም ያነጋገርናቸው ተማሪዎች እንደገለፁልን በተለይ ለመምህራኖቻቸው ግጥም እና ሙዚቃ በማቅረብ እንዲሁም የምስክር ወረቀት እና ስጦታ በማበርከት ምስጋናቸውን ገልፀዋል። https://p.dw.com/p/3tLaDማስታወቂያ