ትምህርት በከፍተኛ ውጤት የተመረቁት ሴት የገጠር ተማሪዎችTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoትምህርትLidet Abebe10 ነሐሴ 2011ዓርብ፣ ነሐሴ 10 2011የዛሬው የወጣቶች ዓለም እንግዶቻችን ዘንድሮ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ዮንቨርስቲዎች የተመረቁ ልጃ ገረዶች ናቸው። ወጣቶቹን ለየት የሚያደርጋቸው ሴቶች እምብዛም ትምህርት በማይማሩበት ገጠራማ አካባቢ አድገው ከዮንቨርስቲ መመረቃቸው ብቻ ሳይሆን ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገባቸውም ነው። https://p.dw.com/p/3NxQLማስታወቂያ