1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮጵያና ኤርትራ ባለሥልጣናት ላይ የአሜሪካ የጉዞ እቀባ እና አንደምታዉ

ሰኞ፣ ግንቦት 16 2013

ዮናይትድስቴትስ የትግራይ ቀውስ በሰላማዊ መንገድ እንዳይፈታ ያደናቅፋሉ ባለቻቸው የኢትዮጵያና ኤርትራ ባለሥልጣናት ላይ የጉዞ ዕቀባ ማድረጓን አስታወቀች። የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ መሠረት ማዕቀቡ የኢትዮጵያና ኤርትራ ባለሥልጣናት የደህንነት ኃይል አባላት የአማራ ክልል ኃይሎችና የህወሓት አባላትን ይመለከታል።

https://p.dw.com/p/3tqvL
US-Außenminister Blinken in Island
ምስል Saul Loeb/AFP/AP/dpa/picture alliance

ከጉዞ ዕገዳው በተጨማሪ ለኢትዮጵያ በምትሰጠው የምጣኔ ሃብትና የደህንነት ድጋፎች ላይ መጠነ ሰፊ ዕቀባ አድርጋለች

ዮናይትድስቴትስ የትግራይ ቀውስ በሰላማዊ መንገድ እንዳይፈታ ያደናቅፋሉ ባለቻቸው የኢትዮጵያና ኤርትራ ባለሥልጣናት ላይ የጉዞ ዕቀባ ማድረጓን አስታወቀች። የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ መሠረት ማዕቀቡ የኢትዮጵያና ኤርትራ ባለሥልጣናት የደህንነት ኃይል አባላት የአማራ ክልል ኃይሎችና የህወሓት አባላትን ይመለከታል። ከጉዞ ዕገዳው በተጨማሪ ዩናይትድስቴትስ ወሳኝ ከሆኑ የሰብዓዊ ዕርዳታዎች ውጭ ለኢትዮጵያ በምትሰጠው የምጣኔ ሃብትና የደህንነት ድጋፎች ላይ መጠነ ሰፊ ዕቀባ አድርጋለች። ዘጋብያችን ከአትላንታ ጆርጂያ ጨማሪ ዘገባ አለው።

 

ታሪኩ ኃይሉ

አዜብ ታደሰ

ሸዋዬ ለገሠ