1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮጵያ የሽግግር ሂደት ብሔራዊ መግባባት እና ምርጫ

ቅዳሜ፣ ግንቦት 14 2013

የሰላም ሚኒስቴር በኢትዮጵያ የሽግግር ሂደት ብሔራዊ መግባባት እና ምርጫን በተመለከተ ካለፈው ሰኞ ጀምሮ ሲያካሂድ የነበረው ውይይት ውጤታማ እንደነበር አስታውቋል። «ሚኒስቴር መስያቤቱ የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ሀገሪቱ የምትከተለውን የሽግግር ሂደት የሚያግዙ ሃሳቦች በውይይቱ ተነስተዋል።»

https://p.dw.com/p/3toJI
Äthiopien | Logo  Ministry of Peace
ምስል DW/G. Tedla

የሽግግር ሂደት ብሔራዊ መግባባት እና ምርጫን በተመለከተ ያደረገው ውይይት

የሰላም ሚኒስቴር በኢትዮጵያ የሽግግር ሂደት ብሔራዊ መግባባት እና ምርጫን በተመለከተ ካለፈው ሰኞ ጀምሮ ሲያካሂድ የነበረው ውይይት ውጤታማ እንደነበር አስታውቋል። ሚኒስቴር መስያቤቱ የተላለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ሀገሪቱ የምትከተለውን የሽግግር ሂደት የሚያግዙ ሃሳቦች በውይይቱ መነሳታቸውን የሚንስትሯ የፖለቲካ ጉዳዮች አማካሪ ዶ/ር ሳሙኤል ተፈራ ተናግረዋል። 


ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
ታምራት ዲንሳ