1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የተደረገ ዉይይት

ሰኞ፣ ሚያዝያ 11 2013

በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ችግሮችና ውጫዊ ተፅዕኖዎች ሀገሪቱን ለከፍተኛ ቀውስና አለመረጋጋት እየዳረጓት መሆኑን ዓለም አቀፍ ምሁራን ተናገሩ። በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ዓለም አቀፍ የቪዲዮ ውይይት ኢትዮጵያዊነት በተሰኘ ድርጅት አማካይነት ትናንት ተካሄዷል።

https://p.dw.com/p/3sE2o
Karte Sodo Ethiopia ENG

«ዉጫዊ ተፅኖ ኢትዮጵያን ለቀዉስ እየዳረጋት ነዉ» ምሁራን

በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ችግሮችና ውጫዊ ተፅዕኖዎች ሀገሪቱን ለከፍተኛ ቀውስና አለመረጋጋት እየዳረጓት መሆኑን ዓለም አቀፍ ምሁራን ተናገሩ። በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ዓለም አቀፍ የቪዲዮ ውይይት ኢትዮጵያዊነት በተሰኘ ድርጅት አማካይነት ትናንት ተካሄዷል። የውይይት አዘጋጅ ኮሚቴው አባል ልጅ ነቢያት አክሊሉ ለዶይቸ ቬለ እንደገለፁት «ኢትዮጵያዊነት» ለኢትዮጵያውያን ሰብዓዊ መብት መከበር የቆመ ድርጅት ነው። 

 

ታሪኩ ኃይሉ

አዜብ ታደሰ

እሸቴ በቀለ