1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአፋር ክልል ፓርቲዎች ምርጫዉ በድጋሚ ይካሄድ አሉ  

ሰኞ፣ ሰኔ 28 2013

በአፋር ክልል የተካሄደዉ ምርጫ የምርጫን መስፈርት ስለማያሟላ ድጋሚ መካሄድ አለበት በሚል አቋማቸዉ እንደፀኑ አምስት በአፋር ክልል የተወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለፁ። ከዚህ ቀደም በአፋር ክልል ፓርቲዎች የጋራ መድረክ ስም ምርጫዉ ፍትሃዊ እና ዴሞክራስያዊ ነዉ ተብሎ የተሰጠዉ መግለጫ አይወክለንምም ብለዋል።

https://p.dw.com/p/3w2yQ
Äthiopien Region Afar | Parteien Statement zu Wahl
ምስል Yohannes Geberegziabher/DW

በአፋር ክልል የተካሄደዉ ምርጫ የምርጫን መስፈርት ስለማያሟላ ድጋሚ መካሄድ አለበት በሚል አቋማቸዉ እንደፀኑ አምስት በአፋር ክልል የተወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለፁ። የፓርቲዎቹ ከፍተኛ አመራሮች ዛሬ አዲስ አበባ ላይ ይፋ ባደረጉት የፅሁፍ መግለጫ እና ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸዉ ጥያቄ በሰጡት ምላሽ ከዚህ ቀደም በአፋር ክልል ፓርቲዎች የጋራ መድረክ ስም ምርጫዉ ፍትሃዊ እና ዴሞክራስያዊ ነዉ ተብሎ የተሰጠዉ መግለጫ አይወክለንምም ብለዋል። 

ዮሃንስ ገብረግዚአብሔር

አዜብ ታደሰ

እሸቴ በቀለ