1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአማራ ክልል ለተፈናቀሉ ርዳታ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 13 2013

በጦርነቱ ምክንያት በአማራ ክልል ተፈናቅለው ለከፋ ሰብዓዊ ችግር ለተዳረጉ ወገኖች ርዳታ እየተሰባሰበ ነው። እስካሁን ለእነዚህ ወገኖች መርጃ ከ600 ሺህ ዶላር በላይ መሰብሰቡን የአደጋ ጊዜ ገንዘብ አሰባሳቢ ኮሚቴው አስታዉቋል።

https://p.dw.com/p/3zAwX
Äthiopien Vertriebene aus Chilga
ምስል DW/A. Mekonnen

በአማራ ክልል ለተፈናቀሉ ርዳታ

በጦርነቱ ምክንያት በአማራ ክልል ተፈናቅለው ለከፋ ሰብዓዊ ችግር ለተዳረጉ ወገኖች ከ600 ሺህ ዶላር በላይ መሰብሰቡን የአደጋ ጊዜ ገንዘብ አሰባሳቢ ኮሚቴው አስታወቀ። የኮሚቴው አባላት በተለይ ለዶይቸ ቨለ እንደገለፁት በጦርነቱ ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች ርዳታ የማሰባሰብ ዘመቻ በማካሄድ ላይ ያሉት አሜሪካን ጨምሮ ከመላው ዓለሞ የተውጣጡ የአማራ ማኀበረሰብ ድርጅቶች ናቸው።

ታሪኩ ኃይሉ 

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ