« በንጹኃን ላይ የሚደርሰው ግድያ ይቁም፣ መንግስት ህግ የማስከበር ስራውን አጠናክሮ ይቀጥል»
ቅዳሜ፣ ሐምሌ 11 2012ማስታወቂያ
በጀርመን ፍራንክፈርት እና አካባቢዉ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያ መንግስት ህግን ለማስከበር እየወሰደ ነው ያሉትን እርምጃ እንደሚደግፉ እና« በተለያዩ አካባቢዎች እየደረሱ ያሉትን ግድያ እና ሰቆቃ እንደሚቃወሙ ዛሬ በተጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ገልጸዋል። ሰልፈኞቹ « በንጹኃን ላይ የሚደርሰው ግድያ ይቁም፣ መንግስት ህግ የማስከበር ስራውን አጠናክሮ ይቀጥል» ሲሉም ጠይቀዋል።
እንዳልካቸው ፈቃደ።
ታምራት ዲንሳ