1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

«በትግራይ ሕጻናት ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል»ዩኒሴፍ

ረቡዕ፣ ግንቦት 25 2013

ተመ የሕጻናት መርጃ ድርጅት በምህጻሩ ዩኒሴፍ በቅርቡ ባወጣው መረጃ  በትግራይ ከ700 ሺህ በላይ ሕፃናት ከመኖርያቸው መፈናቀላቸውን አመልክቷል። በትግራይ በሚገኙ የተለያዩ የተፈናቃይ መጠልያ ጣብያዎች በጦርነቱ ምክንያት ከወላጆቻቸው ጋር ተፈናቅለው የመጡ እንዲሁም ወላጆቻቸው ይኖሩ አይኑሩ የማያውቁ በርካታ ሕፃናት ይገኛሉ።

https://p.dw.com/p/3uMfw
Äthiopien Tigray | Hadinet Sekundarschule | Displaced Camp in Mekelle
ምስል Million Hailessilasie/DW

በትግራይ የተፈናቀሉ


የተመ የሕጻናት መርጃ ድርጅት በምህጻሩ ዩኒሴፍ በቅርቡ ባወጣው መረጃ  በትግራይ ከ700 ሺህ በላይ ሕፃናት ከመኖርያቸው መፈናቀላቸውን አመልክቷል። በትግራይ በሚገኙ የተለያዩ የተፈናቃይ መጠልያ ጣብያዎች በጦርነቱ ምክንያት ከወላጆቻቸው ጋር ተፈናቅለው የመጡ እንዲሁም ወላጆቻቸው ይኖሩ አይኑሩ የማያውቁ በርካታ ሕፃናት ይገኛሉ የተመ የሕጻናት መርጃ ድርጅት በምህጻሩ ዩኒሴፍ በቅርቡ ባወጣው መረጃ  በትግራይ ከ700 ሺህ በላይ ሕፃናት ከመኖርያቸው መፈናቀላቸውን አመልክቷል። በትግራይ በሚገኙ የተለያዩ የተፈናቃይ መጠልያ ጣብያዎች በጦርነቱ ምክንያት ከወላጆቻቸው ጋር ተፈናቅለው የመጡ እንዲሁም ወላጆቻቸው ይኖሩ አይኑሩ የማያውቁ በርካታ ሕፃናት ይገኛሉ። 

ሚሊዮን ኃይለስላሴ
ኂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ