በቴፒ ከተማ የሚገኙት ተፈናቃዮች አቤቱታ
ሐሙስ፣ ነሐሴ 16 2011ማስታወቂያ
ተፈናቃዮቹ ወደ ቀድሞ ቀዬቸው ለመመለስ ፍላጎቱ ቢኖራቸውም ቀደም ሲል በመንደሮቹ የግድያ ፣ የዘረፋና የማፈናቀል ድርጊት የፈጸሙ ግለሰቦች እስከአሁን ለሕግ ባለመቅረባቸው ዳግም ተመሳሳይ ጥቃት ሊያደርሱብን ይችላሉ የሚል ስጋት እንዳላቸው ተናግረዋል። ዶቼ ቨለ ( DW ) በጉዳዩ ላይ ያነጋገራቸው የአካባቢው ባለስልጣናት በበኩላቸው የተፋናቃዮቹን ቅሬታና ስጋት ለመቅረፉ የሚያስችሉ ሥራዎችን በማከናውን ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል። የሀዋሳው ሸዋንግዛው ወጋየሁ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ሸዋንግዛው ወጋየሁ
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ