በአንዋር መስጊድ አቅራቢያ የተከሰተው ቃጠሎ
ሐሙስ፣ ሰኔ 21 2010ማስታወቂያ
የፖሊስ ባለስልጣን የእሳት አደጋ እና ፖሊስ ባደረጉት ርብርቦሽ እሳቱ ወደ መስጊዱ እንዳይዛመት ለማድረግ መቻላቸውን ቢያስታውቁም፣ በቃጠሎው ንብረት የወደመባቸው አንድ ባለመደብር ግን ከእሳት አደጋ ሰራተኞች በኩል ዝግመት ታይቷል ሲሉ ተናግረዋል።የቃጠሎውን መስዔ ለማወቅ ምርመራ መጀመሩን የፖሊስ ባለስልጣን ገልጸዋል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ