በቤልጂየም የሚገኝ ግብረሰናይ ድርጅት ርዳታ
ሐሙስ፣ ሰኔ 18 2012ማስታወቂያ
በቢልጂየም የሚገኝ የኔታ ቤት የተሰኘ አንድ መንግሥታዊ ያልሆን ድርጅት ኢትዮጵያ የኮቪድ 19 ተኅዋሲ ስርጭትን ለመግታት በምታደርገዉ ጥረት እገዛ ይዉላል ያለዉን 75 ሺህ የሕክምና አፍና አፍንጫ መሸፈኛ ቤልጂየም ለሚገኘዉ ኤንባሲ አስረከበ። የድርጅቱ ዋና ተጠሪ ለዶቼ ቬሌ « DW » ባደረጉት ቃለ ምልልስ በዉጭ የሚኖሮ ኢትዮጵያዉያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን ፤ ኢትዮጵያ ከኮሮናን ለመግታት በጀመረችዉ ትግል የሚችሉትን አስተዋፅ ሁሉ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።
ገበያዉ ንጉሴ
አዜብ ታደሰ
ኂሩት መለሰ