1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በቀድሞው የአምስት ብር ገንዘብ መገበያየት ይቀጥላል

ረቡዕ፣ ኅዳር 23 2013

የአምስት ብር የወረቀት ገንዘብ ላልተወሰነ ጊዜ በነበረበት እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዐስታወቀ። በተለያዩ መገበያያ ቦታዎች የብር ቅያሬ የሦስት ወራት ጊዜ ትናንት መጠናቀቁን ተከትሎ አሮጌው የአምስት ብር የወረቀት ገንዘብን አንቀበልም በማለት በተለያዩ ቦታዎች ንትርኮች እየተስተዋሉ ነው።

https://p.dw.com/p/3m8Gu
Äthiopien Addis Abeba | Nationalbank
ምስል DW/H. Melesse

አንቀበልም በሚል በተለያዩ ቦታዎች ንትርኮች እየተስተዋሉ ነው

የአምስት ብር የወረቀት ገንዘብ ላልተወሰነ ጊዜ በነበረበት እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዐስታወቀ። በተለያዩ መገበያያ ቦታዎች የብር ቅያሬ የሦስት ወራት ጊዜ ትናንት መጠናቀቁን ተከትሎ አሮጌው የአምስት ብር የወረቀት ገንዘብን አንቀበልም በማለት በተለያዩ ቦታዎች ንትርኮች እየተስተዋሉ ነው። የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር የባንኩን ፕሬዚደንት ለማናገር ያደረገው ጥረት አልተሳካም። ኾኖም የባንኩ አንድ ከፍተኛ አመራርን በማናገር ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር 
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሐመድ