በሳዉዲ የኢትዮጵያዉያን ፍርደኞች እሮሮ
ዓርብ፣ ጥር 11 2010ማስታወቂያ
በተለያዩ ወንጀሎች ተሳትፈው በመገኘታቸው 15 ዓመት እና ከዚያ በላይ ተፈርዶባቸው የአመክሮ ጊዜያቸውን ጨምሮ ፍርዳቸውን የጨረሱ ከ120 በላይ እንደሚሆኑ የሚናገሩት ኢትዮጵያዊያን መፈታት ከሁለት ዐመት በላይ እላፊ በእስር ቤት መቆየታቸውን በመዘርዘርም ያማርራሉ፡፡
ሪያድ የሚገኘው ዘጋቢያችን ስለሺ ሽብሩ እዚያ ያሉ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የሥራ ኃላፊዎችንም ሆነ የጂዳውን ቆንስላ ኃላፊ ምላሽ እንዲሰጡ ያደረገው ጥረት እንዳልተሳካለት በዘገባው አመልክቷል፡፡
ስለሺ ሽብሩ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ